Telegram Group & Telegram Channel
እኔ እና አንተ.......

በዘመን በቅለን ከአንድ ውሃ ፈልቀን፣
በአንዲት ጨረቃ በፀሀይ ምለን፣
እንዳንለያይ ቃል የተጋባን፣
ዘመን ያፈራን አንድ አይነት ነበርን ፤


እኔ እና አንተ

እንደ ውቅያኖስ ሰፍተን የጠለቅን፣
እንደ ክዋክብት ከእልፍ የበዛን፣
እንደ አሸዋ ከቁጥር የላቅን፣
በአንድ ወቅት የነበርን አበቦች ነበርን፣

እኔ እና አንተ

በመኖራችን የተኗኗርን፣
በደስታችን ሀሴት ያደረግን፣
የተለያየን አንድ አይነት ነበርን፣


እኔ እና አንተ

የአለምን ውበት ጠልቀን የቀመስን፣
የነፍስ እስትንፋስ አብረን እፍ ያልን ፣
ከእውነት ጋራ በክንፍ የበረርን፣
ዘመን ያፈራን ውብ ፍሬ ነበርን።

ግን

እኔ እና አንተ አንድ አይነት እንጅ አንድ ስላልሆንን፣
ተሰበረና እህል ውሃችን፣
ደፈረሰብን ባንድ ያፈለቀን ንፁህ ውሃችን፣
ብርሀን ነፈገች ያማማለችን ውብ ጨረቃችን፣
ጥልቁ አሰመጠን ውቅያኖሳችን፤
ድንገት ጠፉብን ክዋክብቶቻችን፣
ጠወለጉብን አበቦቻችን፣
መደሰታችን ለሀዘን ሆነብን፣
ተለያየና እህል ውሃችን፣

ተበታተንን አንድ አይነት እንጅ አንድ ስላልሆንን ።
😉

bee



tg-me.com/nibab_lehiwot/174
Create:
Last Update:

እኔ እና አንተ.......

በዘመን በቅለን ከአንድ ውሃ ፈልቀን፣
በአንዲት ጨረቃ በፀሀይ ምለን፣
እንዳንለያይ ቃል የተጋባን፣
ዘመን ያፈራን አንድ አይነት ነበርን ፤


እኔ እና አንተ

እንደ ውቅያኖስ ሰፍተን የጠለቅን፣
እንደ ክዋክብት ከእልፍ የበዛን፣
እንደ አሸዋ ከቁጥር የላቅን፣
በአንድ ወቅት የነበርን አበቦች ነበርን፣

እኔ እና አንተ

በመኖራችን የተኗኗርን፣
በደስታችን ሀሴት ያደረግን፣
የተለያየን አንድ አይነት ነበርን፣


እኔ እና አንተ

የአለምን ውበት ጠልቀን የቀመስን፣
የነፍስ እስትንፋስ አብረን እፍ ያልን ፣
ከእውነት ጋራ በክንፍ የበረርን፣
ዘመን ያፈራን ውብ ፍሬ ነበርን።

ግን

እኔ እና አንተ አንድ አይነት እንጅ አንድ ስላልሆንን፣
ተሰበረና እህል ውሃችን፣
ደፈረሰብን ባንድ ያፈለቀን ንፁህ ውሃችን፣
ብርሀን ነፈገች ያማማለችን ውብ ጨረቃችን፣
ጥልቁ አሰመጠን ውቅያኖሳችን፤
ድንገት ጠፉብን ክዋክብቶቻችን፣
ጠወለጉብን አበቦቻችን፣
መደሰታችን ለሀዘን ሆነብን፣
ተለያየና እህል ውሃችን፣

ተበታተንን አንድ አይነት እንጅ አንድ ስላልሆንን ።
😉

bee

BY ሕይወትን - በገፅ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/nibab_lehiwot/174

View MORE
Open in Telegram


ሕይወትን በገፅ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

That growth environment will include rising inflation and interest rates. Those upward shifts naturally accompany healthy growth periods as the demand for resources, products and services rise. Importantly, the Federal Reserve has laid out the rationale for not interfering with that natural growth transition.It's not exactly a fad, but there is a widespread willingness to pay up for a growth story. Classic fundamental analysis takes a back seat. Even negative earnings are ignored. In fact, positive earnings seem to be a limiting measure, producing the question, "Is that all you've got?" The preference is a vision of untold riches when the exciting story plays out as expected.

Mr. Durov launched Telegram in late 2013 with his brother, Nikolai, just months before he was pushed out of VK, the Russian social-media platform he founded. Mr. Durov pitched his new app—funded with the proceeds from the VK sale—less as a business than as a way for people to send messages while avoiding government surveillance and censorship.

ሕይወትን በገፅ from us


Telegram ሕይወትን - በገፅ
FROM USA